በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት በርካታ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ይገኛል።

user 28-May-2026 ፖለቲካ

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት በርካታ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ይገኛል።

አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት የትምህርት ዘርፉ ጥራትና ተደራሽነት ለማሳደግ ፣ የጤና ተቋማት ግንባታ ሂደት ፣ የወጣቶችና የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መስሪያ ቦታዎች በልዩ ትኩረት በማከናወን ላይ ነው።

ከነዚህም መካከል አንዱ በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው በጉድሰመሪታ ሳይት የሚገኘው G+4 የመስሪያ ቦታ ግንባታ ሲሆን በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ለተጠቃሚዎች ባሳለፍነው ቀናት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

በዚህም ለበርካታ ሴቶችና ወጣቶች በተለያዩ ዘርፎች የስራ ዕድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል

Related Post

ልዩ ዜና