Saturday, December 06, 2025
በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴክተር ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተደርጓል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የተማሪዎችን ዉጤት ለማሻሻል እና የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ አግባብ ማስኬድ እንዲቻል ፣የ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር እንዲሁም በ12ኛ ክፍል የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂክ ከዘርፉ አመራሮችና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤት ፣ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤትና ከክፍለ ከተማው መልካም አስተዳደር አቤቱታ ቅሬታ አስተዳደር ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ዙር ‹‹ የእንጠያየቅ መድረክ ›› አካሄደ::
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራ ፕሮጀክት ለተሰማሩ ባለሙያዎችና ሰራተኞች የእራት ግብዣ መርሃ ግብር በማካሄድ የማበረታታት ስራ ተሰርቷል።
በዓሉ በኦሮሞ ባህል የዘመን መለወጫ ማብሰርያ የሆነውንና የዝናብ ወቅት ማለቁን የፀደይ ጊዜ መምጣቱን ለመግለጽ በኦሮሞ ወጣቶች የሚከበረው የሺኖዬ እና ጎቤ በደማቅ ባህላዊ ጨዋታ ክዋኔዎች በተለያዩ ወረዳዎች ተከብሯል፡፡