የአንድ ማዕከል ሰላም ሰራዊት ስምሪት ተጠናክሮ ቀጥሏል።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 እና ወረዳ 10 አስተዳደር የሰላም ሰራዊት ስምሪት የዘወትር ተግባር ቢሆንም ወቅቱ የጥምቀት በዓል ከመሆኑ ጋር በተያያዘ ከወትሮው የተለየና የተጠናከረ የአንድ ማዕከል ስምሪት እየተሰጠ ይገኛል።

" የአገልግሎት አሰጣጥ ፤ ፍትሃዊነትን እናረጋግጣለን !! "

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ2ኛ ሩብ ዓመት የገጽ ለገጽ የእንጠያየቅ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የገና ባዛርና ኤግዚቢሽን ተከፈተ።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ " በቂ የምርት አቅርቦት በተመጣጣኝ ዋጋ ለሁሉም ሸማቾች ለገናችን !!  " በሚል መሪ ሃሳብ የ2018 የገና በዓል ባዛርና ኤግዚቢሽን ተከፍቷል።

በንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመፍታት ውጤታማ እንዲሆኑ ማስቻል እንደሚገባ ተገለጸ።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ  አስተዳደር  በ10ሩም ወረዳ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት አዘጋጅነት " የኢንተርኘራይዞች ውጤታማነት ለአዲስ አበባ ብልጽግና " በሚል መሪ ቃል በንግድ ዘርፍ  የነባር ኢንተርፕራይዞች የድጋፍ ማዕቀፍና የባለድርሻ አካላትን ሚና ያካተተ በክፍለ ከተማው የውይይት መድረክ ተካሄደ ።

#ዜና_ስፖርት

የጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ ከግማሽ ደርዘን በላይ ግብ በማስቆጠር የሊጉ የበላይነቱን አስቀጥሏል ::

ወቅታዊ ጉዳይ

መዝናኛ

ልማት

ማህበራዊ ጉዳዮች

ልዩ ዜና