Friday, March 13, 2026
አርቲስቶችና የሀይማኖት አባቶች ከሽሮ ሜዳ እስከ አራት ኪሎ የተሰሩ የወንዝ ዳርቻና የኮሪደር ልማት፣የእንጦጦ የእናቶች እንጀራ መጋገሪያና ሌሎች ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ2ኛ ሩብ ዓመት የገጽ ለገጽ የእንጠያየቅ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
አስተዳደሩ “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል የተቀመጡ የኢኒሼቲቭ ስራዎችና የወጣቶችና ሴቶች ስራ ዕድል ፈጠራና የከተማ ግብርና የ90 ቀናት ዕቅድ የተግባራት አፈጻጸም ፣ የኑሮ ውድነት ማረጋጋት ፣ ተረጂነትን መቀነስ ፣ የምርጫ ምቹነት ያለበትን ደረጃ ከክፍለ ከተማና ከወረዳ አመራሮች ጋር ገምግሟል።
የክፍለ ከተማው አስተዳደር ባለፉት ስድስት ወራት በነቃ የነዋሪዎች የልማት ተሳትፎ እና የጋራ ድጋፍ የተመዘገቡ አበረታች ውጤቶችን በማጠናከር የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።
በ2018 በጀት ዓመት የ 6 ወር እቅድ አፈፃፀማችን በአማካይ 95.3% ማሳካት ችለናል፡፡" ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የክፍለ ከተማው ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ጽ/ቤት ለ2017/18 ዓ.ም ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሚተከሉ ችግኞች ዝግጅት በእንጦጦ ችግኝ ጣቢያ እያደረገ ይገኛል፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ ከግማሽ ደርዘን በላይ ግብ በማስቆጠር የሊጉ የበላይነቱን አስቀጥሏል ::