Saturday, January 24, 2026
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 እና ወረዳ 10 አስተዳደር የሰላም ሰራዊት ስምሪት የዘወትር ተግባር ቢሆንም ወቅቱ የጥምቀት በዓል ከመሆኑ ጋር በተያያዘ ከወትሮው የተለየና የተጠናከረ የአንድ ማዕከል ስምሪት እየተሰጠ ይገኛል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ2ኛ ሩብ ዓመት የገጽ ለገጽ የእንጠያየቅ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ " በቂ የምርት አቅርቦት በተመጣጣኝ ዋጋ ለሁሉም ሸማቾች ለገናችን !! " በሚል መሪ ሃሳብ የ2018 የገና በዓል ባዛርና ኤግዚቢሽን ተከፍቷል።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በ10ሩም ወረዳ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት አዘጋጅነት " የኢንተርኘራይዞች ውጤታማነት ለአዲስ አበባ ብልጽግና " በሚል መሪ ቃል በንግድ ዘርፍ የነባር ኢንተርፕራይዞች የድጋፍ ማዕቀፍና የባለድርሻ አካላትን ሚና ያካተተ በክፍለ ከተማው የውይይት መድረክ ተካሄደ ።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ ከግማሽ ደርዘን በላይ ግብ በማስቆጠር የሊጉ የበላይነቱን አስቀጥሏል ::