#ዜና_ስፖርት

user 26-Dec-2025 መዝናኛ

#ዜና_ስፖርት

ጉለሌ 7 - 2 ወላይታ ዲቻ

የጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ ከግማሽ ደርዘን በላይ ግብ በማስቆጠር የሊጉ የበላይነቱን አስቀጥሏል ::

በ9 ጨዋታዎች 21 ነጥብ እና 14 ንፁህ ጎል በመሰብሰብ መሪነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል ::

ሰሊና ኝገዎ እና ፍፁም ፍለሀ በጨዋታው ሀትሪክ መስራት ሲችሉ ሀናን ረዲ አንድ ግብ በማከል ጨዋታውን በፍፁም የበላይነት አጠናቋል ::

06'21'90+2 ሰሊና ኝገዎ

23' ሃናን ረዲ

49'51'77 ፍፁም ፍሰሃ

ክለቡ በአንድም ጨዋታ ሳይሸነፍ 9 ተከታታይ ጨዋታዎች ውጤታማ ጉዞውን አስቀጥሏል ።

Related Post

ልዩ ዜና