Friday, March 13, 2026
የክፍለ ከተማው ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ጽ/ቤት ለ2017/18 ዓ.ም ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሚተከሉ ችግኞች ዝግጅት በእንጦጦ ችግኝ ጣቢያ እያደረገ ይገኛል፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት " ዓላማ ተኮር ኮሙኒኬሽን " ዙሪያ በ10ሩም ወረዳ ለሚገኙ ለዘርፉ አመራሮች ፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ከሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ የሲቪል ማህበራት ''ጠንካራ የሲቪል ማህበራት ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል የማጠቃለያ መድረክ ውይይት ተካሄደ።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለአጠቃላይ ለክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በአመራር ጥበብ እና በአመራር ውጤማነት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ ።